Up Coming Event
በሰመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን !
ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን፣
በዐብይ ኃይል ወስልጣን፣
ዐሠሮ ለሰይጣን ፣
አግአዞ ለአዳም፣
ሰላም
እምእይዜሰ
ኮነ ፍስሐ ወሰላም፣
በዐብይ ኃይል ወስልጣን፣
ዐሠሮ ለሰይጣን ፣
አግአዞ ለአዳም፣
ሰላም
እምእይዜሰ
ኮነ ፍስሐ ወሰላም፣
እንደሚታወቀው ሁሉ በየመንፈቀ ዓመቱ ስለ ቤተክርስቲያናችን ሁለንተናዊ እድገት እና የወደፊት የአገልግሎት ሁናቴ ሁሉም አባላት በተገኙበት የጋራ የሆነ ምክክር ይደረጋል ። ስለዚህ እሁድ ግንቦት 15/ 2013 ዓ.ም (Sunday May 23, 2021) ከቅዳሴ በኋላ 3:00ፒም ላይ በዙም ሰብሰባ ስለሚካሄድ ሁላችሁም እንድትሳፉ እንዲሁም አባል ለሆኑ ሁሉ መልእክቱን እንድታስተላልፉ በእግዚአብሔር ስም በትህትና እናሳስባለን። በዚሁ እለትም የሰባተኛውን ዙር የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አገልጋዮችን የምንመርጥ ይሆናል። የስብሰባው ቀን ሲደርስ የዙሙን ሊንክ እንልካለን።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር
የደበሩ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አስተዳደር ጽ/ቤ